filfilu

በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ጨምሮ 12 ኮሜዲያኖች ፍርድ ቤት ሊቀርቡ ነው

እያንጓለለ በሚለው አዲሱ የኮሜዲ(ቀልድ)ስራቸው ክስ የተመሰረተባቸው 13 ኮሜዲያን በመጭው ማክሰኞ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ ።አሳቡዮገዳ የሚባል የእምነት ተቋም ውስጥ ክስ የተመሰረተባቸው በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ተመስገን ተመላኩ ፣ጥላሁን እልፍነህ ፣ዋነሶች ፣ሙሉ ቀን ተሾመ (የቴዎድሮስ More »

923339_307273969406512_1768664836_n

Breaking-news: Bahirdar’s killer identity disclosed, confirmed dead

(Daniel Berhane) The man responsible for the Bahir-dar massacre has been found dead this morning. A rogue police officer had killed twelve people in the in Bahir-dar city, around the vicinity called More »

Brehan-Hailu_lost-his-job-as-Minister-of-Justice1

Ethiopian Justice Minister Ato Brehan Hailu Fired – Addis Fortune

Ethiopian Justice Minister Ato Brehan Hailu has been fired from his job on Friday, May 10, 2013, reliable sources disclosed to Fortune. Brehan has received a letter from the Prime Minister’s Office, More »

Melaku Fenta

ሚኒስተር መላኩ ፈንታ እና 12 የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በሙስና ተጠርጥረው ታሠሩ [የመግለጫው ሙሉ ቃል]

ከኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ መንግስት የፌዴራል የስነ ምግባር ጸረ ሙስና ኮሚሽን የተሰጠ የዜና መግለጫ በዛሬው እለት የፌዴራል የስነ ምግባር ጸረ ሙስና ኮሚሽን በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ሁለት የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት የሚገኙባቸውን 12 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር More »

condominiumbldings_2

የቤት ፈላጊዎች መስፈርትና የምዝገባ መመሪያ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 2 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ የኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ቢሮ የቤቶች አስተዳደር ኤጀንሲ የ 40 በ 60 ፣ የ 10 በ90 እና 20 በ80 የጋራ መኖሪያ ቤት ፈላጊዎች ማሟላት ያለባቸውን ቅድመ ሁኔታና More »

Yegna! New entertainment drama to air next week

yegna-ethiopian-entertainment-show

Yegna (ours), a new radio show that uses art to create dialogues among the community and to aims at bringing attitude and behavioral changes concerning women’s right, is scheduled to be aired next Sunday.

Yegna drama follows the story of five very different girls whose shared love of music creates an unlikely, but strong, friendship. The girls go on to form a band, and each episode of the drama will feature a new song.

The first track (video) from Yegna – ‘Abet’, features special guest star Haile Roots and is produced by Abraham Wolde. This week the music video shot to the top of the ‘most-viewed’ music clips on Dire Tube with 35,000 views the clip also garnered some 25,000 views on You Tube. Future releases have been produced by Abegaz Kibrework Shiota and will feature more stars of Ethiopian music.



“ወሬ ይሮጣል!” – የበአሉ ነገር!

በአሉ

አነበብኩት፡፡ ደግሜ አነበብኩት፡፡ መላልሼ አነበብኩት፡፡ ለምን እንደሆነ አላውቅም ያነበብኩትን ነገር ለማመን አቃተኝ፡፡ ሉጫ ፀጉራቸው እርስ በርሱ ተገማምዶ ጀርባቸው ላይ የወደቀ፣ ወዝ የጠገበ ላመነት ያገለደሙ፣ እህል የራቀው አንጀታቸውን በሰንሰለት ሸብ ያደረጉ፣ ፂማቸውን ያንዠረገጉ፣ ከአለም ተነጥለው በራቸውን የዘጉ…እንዲህ ያሉ መናኝ —- በአሉ ግርማን ማሰብ አቃተኝ፡፡ “አበቃ” ብሎ በዘጋው ጦሰኛ ስራው ሰበብ፣ የእሱም ነገር እንዳበቃ ከተነገረለት፤ ከዚያኛው በአሉ የቀጠለ ሌላ በአሉ አልመጣልህ አለኝ፡፡ ከተቋጨ ደራሲነትና ጋዜጠኝነት የቀጠለውን የበአሉ መናኝነት ማሰብ ተሳነኝ፡፡ ባለፈው ሰኞ ምሽት አንድ ወዳጄ በፌስቡክ የላከልኝ “ጉድ” “በአሉ ግርማ በጣና ደሴት ገዳማት የመናኝ ህይወት እየገፋ ተገኘ” የሚል ነበር፡፡ ይህን “ጉድ” ለማመን ቸግሮኝ ጥቂት እንደተወዛገብኩ፣ ነገርዬው “የሚያዝያ ልግጥ” (April the fool) ሊሆን እንደሚችል ገመትኩ፡፡

ይሄን ጉድ ለላከልኝ ወዳጄ አጭር ምላሽ ላኩለት፡፡ “ወሩን ሙሉ “አፕሪል ዘ ፉል” አለ እንዴ?” በማለት፡፡ የወዳጄ ምላሽ ፈጣንና የበለጠ ግራ አጋቢ ነበር፡፡ “እውነቴን ነው የምልህ…አገር ምድሩ የሚያወራው እኮ ስለዚህ ነው፡፡ በአሉ ግርማ በህይወት ተገኝቷል” አለኝ፡፡ የወዳጄ እርግጠኝነት ችላ ብዬው የነበረውን ከመሸ የመጣ “ወሬ”፣ ከፍፁም ቅጥፈት ቆጥሬ እንዳላልፈው አስገደደኝ፡፡ “ጉድ ሳይሰማ ማክሰኞ አይጠባም” በሚል ሌሎች ወዳጆቼ ስለ ጉዳዩ ያውቁ እንደሆነ በዚያው በፌስቡክ ጥያቄ አቀረብኩ፡፡ “አልሰሜን ግባ በለው” አለኝ አንዱ፣ እስከዛሬ ስለ ጉዳዩ አለመስማቴን በሽሙጥ እየገለፀ፡፡ “ጀለሴ አፕሪል ዘ ፉል ነው” ሌላኛው ቀጠለ፡፡ “እኔ እኮ በ1997 ዓ.ም ነው ይሄን ነገር የሰማሁት” ይህቺኛዋ ሴት ናት፡፡ “እውነት ነው?…እባካችሁ የምታውቁ ንገሩኝ” ባህር ማዶ ያለ አብሮ አደጌ፡፡ የሚያሾፉ፣ የሚደሰቱ፣ የሚገረሙ፣ የሚደነግጡ፣ ተስፋ የሚያደርጉ…እንዲህና እንዲያ ያሉ ምላሾች አገኘሁ፡፡



ከቤኒሻንጉል ክልል ዜጎችን ያፈናቀሉ ኃላፊዎች ከኃላፊነታቸው ተነስተው ተባረሩ | Reporter

ethiopians-illegally-deported-from-benshangul-region-to-amhara-region-finote-selam-town-photo-addis-admass

Highlight: በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ካማሽ ዞን ያሶ ወረዳ ውስጥ ከአራት እስከ 28 ዓመታት የኖሩ የአማራ ብሔር ተወላጆችን እንዲፈናቀሉና እንግልት እንዲደርስባቸው አድርገዋል የተባሉ፣ የዞንና የወረዳ ኃላፊዎች ከኃላፊነታቸው ተነስተው መባረራቸው ታወቀ፡፡

በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የካማሽ ዞን አስተዳዳሪ የሆኑትን አቶ መልከጅ ባጋሎንን ጨምሮ፣ ተፈናቃዮቹ ባሉበት የያሶ ወረዳ በአመራርነት የሚሠሩ አምስት ኃላፊዎች ከኃላፊነት መባረራቸውን አዲስ የተሾሙት የዞኑ አስተዳዳሪ ተናግረዋል፡፡

በአቶ መልከጅ ቦታ የተተኩት የካማሽ ዞን አስተዳዳሪ አቶ አበበ ዱቤ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የክልሉ መንግሥት ውሳኔ ያላረፈበት ዜጎችን የማፈናቀል ድርጊት መፈጸሙ አሳዛኝ መሆኑን ገልጸዋል፡፡



ሀይሌ እና ቀነኒሳን ጨምሮ ኢትዮጵያዊያን በሩጫው መድረክ መንገሳቸውን ቀጥለዋል

Tilahun-Kenenisa-and-Haile-total433

አየርላንድ ደብሊን ከተማ ውስጥ በተካሄደው አመታዊው የታላቁ ሩጫ የ10 ኪሎ ሜትር ውድድር በተደጋጋሚ ጉዳት የአለፉት ጥቂት አመታትን ያሳለፈው የረጅም ርቀት ሩጫው ሀያል ቀነኒሳ በቀለ ርቀቱን 28 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በማጠናቀቅ ከአስደናቂ ብቃት ጋር አንደኛ ወጥቶ አሸንፏል።

ከ10 አመት በፊት በአለም አገር አቋራጭ ሻምፒዮና አየርላንድ ውስጥ የሁለት ወርቅ ሜዳሊያዎች ባለቤት የሆነው እና አምና በተመሳሳይ የ10 ኪሎ ሜትር ውድድር የመጪዎችን ክብረወሰን በመስበር አንደኛ በመውጣት ያሸነፈው ቀነኒሳ በቀለ አየርላንድ ውስጥ ባደረጋቸው አጠቃላይ ውድድሮች አንድም ጊዜ አልተሸነፈም።

በድሉ የተደሰተው ቀነኒሳ በቀለ አጠቃላይ በውድድሩ ላይ ያሳየው ብቃትም እንዳረካው ከውድድሩ በኋላ በሰጠው አስተያየት ተናግሯል።

ከሁለት አመት በፊት ዴጉ ውስጥ በተካሄደው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለኢትዮጵያ በ10 ሺህ ሜትር የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኘው እና ከዛ ድሉ በኋላ በአብዛኛው በጉዳት ምክንያት ከውድድሮች ርቆ የቆየው ኢብራሂም ጄላን (29:18) ቀነኒሳ በቀለን እና ዩክሬናዊው ሰርጌ ሌቤድን በመከተል ሶስተኛ ደረጃን አግኝቶ አጠናቋል።



Israel’s Ethiopian Beauty Queen Sparks Debate

miss israel

Titi’s win was seen as a clear signal of greater acceptance of Ethiopian immigrants by the majority Jewish population.

Yityish “Titi” Aynaw was crowned “Miss Israel” just in time to be invited to meet with President Obama on his first presidential visit to Israel. Titi is the first black “Miss Israel,” and the first from Israel’s 130,000-strong Ethiopian immigrant community.

Titi has a compelling story. She lost her father as an infant and her mother at age 10 while still in Ethiopia, and came to Israel to join her grandparents who had previously made aliyah. In one decade, she became an officer in the Israeli Defense Forces, returned to Ethiopia to discover her parents’ story, and is now one of the most famous Ethiopian immigrants in Israel. A striking woman, at 5’9” and in heels, Titi towered over Israeli president Shimon Peres and even topped Obama.



አሰልጣኝ አብርሃም ተ/ሃይማኖት ራሱን ከደደቢት አሰልጣኝነት አገለለ፤ አዲስ ህንፃ ቅጣት ተጣለበት

Addis Hintsa

የደደቢት እግር ኳስ ቡድንን በዋና አሰልጣኝነት ሲያሰለጥን የነበረው አሰልጣኝ አብርሃም ተ/ሃይማኖት ዛሬ ማለዳ ራሱን ከክለቡ አገለለ፡፡ የቡድኑ ዕውቅ ተጨዋች አዲስ ህንፃም በክለቡ የቅጣት ውሳኔ ተላለፈበት፡፡

አሰልጣኝ አብርሃም ዛሬ ማለዳ ራሱን ከቡድኑ ዋና አሰልጣኝነት ማንሳቱን ለደደቢት ስፖርት ክለብ በፃፈው የመልቀቂያ ደብዳቤ አስታውቋል፡፡ አሰልጣኝ አብርሃም ደደቢት እሁድ ዕለት በአዲስ አበባ ስታዲየም በኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ከሱዳኑ አልአህሊ ሸንዲ ጋር ባደረገው ጨዋታ ያለምንም ግብ ተለያይቶ ከውድድሩ ውጪ መሆኑን ተከትሎ ራሱን ሊያገል እንደቻለ ታውቋል፡፡

አሰልጣኝ አብርሃም ከጨዋታው ፍፃሜ በኋላ የክለቡ ተጨዋቾችና ሊቀመንበር በተገኙበት በተደረገ የጨዋታ ግምገማ ወቅት ከክለቡ ሊቀመንበር ጋር ከመስመር የወጣ የቃላት ጦርነት ገጥመው እንደነበርና ይህም ራሱን ለማግለሉ ዋናው ምክንያት እንደሆነ ከታማኝ ምንጮች የደረሰን ዜና ያመለክታል፡፡ በክለቡ ሊቀመንበርና አሰልጣኝ አለመጣጣም ዋናው ምክንያት የሆነው ደግሞ አዲስ ህንፃ መሆኑ ተነግሯል፡፡ ሊቀመንበሩ ኮ/ል አወል አብዱራሂም በእሁዱ ጨዋታ አዲስ ህንፃ በጥሩ አቋም ላይ አይገኝም በማለት ተሰልፎ እንዲጫወት ፍላጎት አልነበራቸውም፡፡ ይህንንም ለአሰልጣኙ ያሳውቁታል፡፡ ይሁን እነጂ አሰልጣኝ አብርሃም በስራዬ ጣልቃ አትግባ በማለት እንዳሰለፉትና አዲስም በዚያ ጨዋታ ጥሩ ሳይሆን በመውጣቱ በሁለቱ መካከል አለመግባባቱ ሊሰፍን እንደቻለ ታውቋል፡፡



በኢትዮጵያ አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ ወደ አንድ አሃዝ ወረደ

inflation_down

በኢትዮጵያ አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ ወደ አንድ አሃዝ ወረደ።

በመጋቢት ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቱ ሰባት ነጥብ ስድስት በመቶ ብቻ መሆኑን የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ አስታውቋል።

ኤጀንሲው እንዳለው፤ አሃዙ ባለፈው ሁለት ዓመት ተኩል ውስጥ የተመዘገበ ዝቅተኛው የዋጋ መመዘኛ መጠቆሚያ የዕድገት መጠን ነው።

መንግሥት ግሽበቱን ወደ አንድ አሃዝ ለማውረድ የተከተለው ፖሊሲ፤



Ethiopia: Southwest Energy Releases a Report On Its Oil Prospects

default

SouthWest Energy has announced the results of a Competent Persons Report by an independent consultant company, Senergy (GB) Limited into estimates for SouthWest Energy’s Gambella basin block and its blocks 9A, 9 and 13 in the Jijiga basin, part of the Ogaden basin. According to the Chairman of SouthWest Energy, Ato Tewodros Ashenafi the report concluded the potential of the Gambella and Jijiga basins have best estimate of prospective oil resources of 1.56 billion barrels and a high of 2.9 billion.